946 B
946 B
ገላትያ
አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ገላትያ በአሁኑ ዘመን ማዕከላዊ ቱርክ የሚባለው ቦታ ላይ ትገኝ የነበረች የሮም ከተማ ነበረች።
- ሐዋርያው ጳውሎስ ገላትያ ከተማ ውስጥ ይኖሩ ለነበሩ ክርስቲያኖች የገላትያን መልእክት ጽፎላቸው ነበር። ይህ መልእክት አዲስ ኪዳን ውስጥ ያለው የገላትያ መልእክት ነው።
- ከአሕዛብ ወገን የነበሩት የገላትያ ክርስቲያኖች አንዳንድ የሙሴን ሕጎች መፈጸም እንደሚገባቸው ከአይሁድ ክርስቲያኖች ተጽዕኖ ደርሶባቸው ነበር።
- ጳውሎስ መልእክቱን ለገላትያ ሰዎች ከጻፈበት ምክንያት አንዱ ድነት በጸጋ እንጂ በሥራ አለመሆኑን በድጋሚ ለማስረገጥ ነበር።