am_tw/bible/names/gad.md

554 B

ጋድ

ጋድ ከያዕቆብ ማለትም ከእስራኤል ልጆች የአንዱ ስም ነው። የጋድ ቤተሰብ ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆነዋል።

  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጋድ ተብሎ የተጠራ ሌላ ሰው የእስራኤልን ሕዝብ በመቁጠር ኃጢአት ባደረገ ጊዜ ንጉሥ ዳዊትን እንዲገሥጽ የተላከው ነቢይ ነበር።
  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “የጋድ ሸለቆ” የሚባል ቦታ ተጠቅሷል።