8 lines
736 B
Markdown
8 lines
736 B
Markdown
# ኤልሳዕ
|
|
|
|
ኤልያስ አክዓብን፣ አካዝያን፣ ኢዮራምን፣ ያሑን፣ ኢዮአስንና ዮአስን በመሳሰሉ በርካታ የእስራኤል ነገሥታት ዘመን ነበር ያገለገለው።
|
|
|
|
* ለነቢይነት ኤልሳዕን እንደ ቀባው እግዚአብሔር ሌልያስ ነገረው።
|
|
* ኤልያስ በእሳት ሰረገላ ወደ ሰማይ ከተወሰደ በኋላ ኤልሳዕ ለእስራኤል ነገሥታት የእግዚአብሔር ነቢይ ሆነ።
|
|
* ከሶሪያ የመጣውን ለምፃም ሰው መፈወስንና ከሱናም የመጣችውን ሴት ልጅ ከሞት ማስነሣትን ጨምሮ ኤልሳዕ ብዙ ተአምራት አድርጎአል።
|