am_tw/bible/names/elam.md

384 B

ኤላም

ኤላም የሴም ልጅ፣ የኖኅ የልጅ ልጅ ነው።

  • የኤላም ዘሮች ኤላማውያን ይባሉ ነበር፤ የሚኖሩትም “አላም” በሚባል አካባቢ ነበር።
  • ኤላም የነበረበት አካባቢ በአሁኑ ጊዜ ምዕራብ ኢራን በሆነው ከጤግሮስ ወንዝ ደቡብ ምሥራቅ ነበር።