|
# ኤደን፣ ኤደን ገነት
|
|
|
|
በጥንት ዘመን ኤደን እግዚአብሔር የመጀመሪያውን ወንድና ሴት ያኖረበት የአትክልት ቦታ ያለው አካባቢ ነበር።
|
|
|
|
* አዳምና ሔዋን የነበሩበት አትክልት ቦታ ከኤደን ጥቂት ክፍሉ ብቻ ነበር።
|
|
* ኤደን የነበረበትን ትክክለኛ አካባቢ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም፤ የኤፍራጥስና የጤግሮስ ወንዝ ያጠጡት እንደ ነበር ግን ተገልጿል።
|
|
* ኤደን የዕብራይስጥ ቃል ሲሆን፣ “በጣም ደስ መሰኘት” የሚል ትርጕም አለው።
|