869 B
869 B
ቆጵሮስ
ቆጵሮስ ከዘመኑ ቱርክ በስተ ደቡብ 64 ኪሎ ሜትር ላይ ትገኝ የነበረች ሜዲትራንያን ባሕር ላይ ያለች ደሴት ናት።
- በርናባስ የቆጵሮስ ሰው ነበር፤ የእኅቱ ልጅ ዮሐንስ ማርቆስም ከዚያው የመጣ ሊሆን ይችላል።
- በመጀመሪያው ሐዋርያው ጉዞአቸው ጅማሬ ላይ ጳውሎስና በርናባስ በቆጵሮስ ደሴት ሰብከው ነበር። በዚያ ጉዞ እነርሱን ለመርዳት ዮሐንስ ማርቆስ ወደ እነርሱ መጣ።
- በኋላ ላይ በርናባስና ማርቆስ እንደ ገና ወደ ቆጵሮስ መጥተው ነበር።
- ብሉይ ኪዳን ውስጥ ቆጵሮስ የቆጵሮስ ዛፍ በብዛት ይገኝበት የነበረ ቦታ መሆኑ ተጠቅሷል።