800 B
800 B
ኩሽ
ኩሽ የኖኅ ልጅ ካም ትልቁ ልጅ ነበር። የናምሩድ ጥንተ አባትም ነበር። ሁለቱ ወንድሞቹ ግብፅና ከነዓን ነበር።
- በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ “ኩሽ” ከእስራኤል በስተ ደቡብ የሚገኝ በጣም ሰፊ አካባቢ ነበር። ቦታው ስያሜውን ያገኘው ከካም ልጅ ከኩሽ እንደ ሆነ ይታሰባል።
- በጥንት ዘመን የኩሽ ምድር በተለያዩ ዘመን ውስጥ ሱዳንን፣ ግብፅን፣ ኢትዮጵያንና ምናልባትም ሳዑዲ አረቢያን ያጠቃልል ነበር።
- መዝሙር መጽሐፍ ውስጥ ኩሽ የሚባል አንድ ሌላ ሰው ተጠቅሷል። ይህ ሰው ክብንያም ነገድ ነበር።