927 B
927 B
ቃየን
ቃየንና ታናሽ ወንድሙ አቤል መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ የመጀመሪያ የአዳምና የሔዋን ልጆች ናቸው።
- ቃየን የምግብ እህሎች የሚያመርት ገበሬ ሲሆን፣ አቤል ግን በጎች የሚጠብቅ እረኛ ነበር።
- እግዚአብሔር የአቤልን መሥዋዕት ቢቀበልም፣ የቃየልን መሥዋዕት ግን ባለመቀበሉ በቅናት ተነሳሥቶ ቃየን ወንድሙ አቤልን ገደለው።
- እርሱን ለመቅጣት እግዚአብሔር ቃየንን ከኤደን አባረረው ምድር በቂ እህል እንደማትሰጠውም ተናገረ።
- እርሱ በምድር ላይ በሚንከራተትበት ጊዜ ሌሎች ሰዎች እንዳይገድሉት እግዚአብሔር እንደሚጠብቀው ምልክት የሚሆን ግንባሩ ላይ አደረገ።