815 B
815 B
ባኦስ
ባኦስ እስራኤል ሐሰተኛ አማልክትን እንዲያመልኩ ካደረጉ የእስራኤል ነገሥታት አንዱ ነበር
- ባኦስ ሦስተኛው የእስራኤል ንጉሥ ሲሆን፥ አሳ የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ዘመን ሃያ አራት ዓመት ገዝቷል
- ባኦስ ከእርሱ በፊት ንጉሥ የነበረውን ናዳብን በማግለል የነገሠ የጦር መሪ ነበር
- በባኦስ ንግሥና ዘመን በእስራኤልና በይሁዳ መንግሥት መካከል በተለይም ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ ጋር ብዙ ጦርነቶች ተደርገዋል
- ባኦስ ከፈጸማቸው ብዙ ኃጢአቶች የተነሣ የኋላ ኋላ እግዚአብሔር በሞት ከሥልጣኑ አስወገደው