9 lines
815 B
Markdown
9 lines
815 B
Markdown
|
# ባኦስ
|
||
|
|
||
|
ባኦስ እስራኤል ሐሰተኛ አማልክትን እንዲያመልኩ ካደረጉ የእስራኤል ነገሥታት አንዱ ነበር
|
||
|
|
||
|
* ባኦስ ሦስተኛው የእስራኤል ንጉሥ ሲሆን፥ አሳ የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ዘመን ሃያ አራት ዓመት ገዝቷል
|
||
|
* ባኦስ ከእርሱ በፊት ንጉሥ የነበረውን ናዳብን በማግለል የነገሠ የጦር መሪ ነበር
|
||
|
* በባኦስ ንግሥና ዘመን በእስራኤልና በይሁዳ መንግሥት መካከል በተለይም ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ ጋር ብዙ ጦርነቶች ተደርገዋል
|
||
|
* ባኦስ ከፈጸማቸው ብዙ ኃጢአቶች የተነሣ የኋላ ኋላ እግዚአብሔር በሞት ከሥልጣኑ አስወገደው
|