846 B
846 B
አሽዶድ አዛጦን
አሽዶድ ከአምስቱ በጣም ጠቃሚ የፍልስጥኤም ከተሞች አንዷ ነበረች። ሜድትራኒያን ባሕር አጠገብ ከከነዓን ደቡብ ምዕራብ፥ በጋዛና በኢዮጴ መካከል ግማሽ ርቀት ላይ ነበር የምትገኘው
- የፍልስጥኤማውያን ጣዖት የዳጎን ቤተመቅደስ የነበረው በአሽዶድ ነበር።
- የቃል ዲዳኑን ታቦት በመውሰዳቸውና አሽዶድ በነበረው የአረማውያን ቤተመቅደስ ውስጥ በማኖራቸው እግዚአብሔር የአሽዶድ ሰዎችን ክፉኛ ቀጣቸው
- የዚህች ከተማ የግሪክ ስም አዛጦን ነው። ወንጌላዊው ፊሊጶስ ወንጌል ከሰበከባቸው ከተሞች አንዷ ነበረች