am_tw/bible/names/ashdod.md

846 B

አሽዶድ አዛጦን

አሽዶድ ከአምስቱ በጣም ጠቃሚ የፍልስጥኤም ከተሞች አንዷ ነበረች። ሜድትራኒያን ባሕር አጠገብ ከከነዓን ደቡብ ምዕራብ፥ በጋዛና በኢዮጴ መካከል ግማሽ ርቀት ላይ ነበር የምትገኘው

  • የፍልስጥኤማውያን ጣዖት የዳጎን ቤተመቅደስ የነበረው በአሽዶድ ነበር።
  • የቃል ዲዳኑን ታቦት በመውሰዳቸውና አሽዶድ በነበረው የአረማውያን ቤተመቅደስ ውስጥ በማኖራቸው እግዚአብሔር የአሽዶድ ሰዎችን ክፉኛ ቀጣቸው
  • የዚህች ከተማ የግሪክ ስም አዛጦን ነው። ወንጌላዊው ፊሊጶስ ወንጌል ከሰበከባቸው ከተሞች አንዷ ነበረች