አክዓብ
አክዓብ ከ 875-854 ዓቅክ ስሜናዊ የእስራኤል መንግሥት ላይ ነግሦ የነበረ በጣም ክፉ ንጉሥ ነው።
- ንጉሥ አክዓብ ሐሰተኛ አማልክት እንዲያመለኩ የእስራኤል ሕዝብ ላይ ተፅዕኖ አደረገ።
- ነብዩ ኤልያስ ከአክአብ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ እስራኤል እንዲፈጽሙ ስላደረገው ኅጢያት ቅጣት እንዲሆን ለሦስት ዓመት ተኩል ከባድ ድርቅ እንደሚሆን ነገረው።
- አክአብና ሚስቱ ኤልዛቤል ሥልጣናቸውን ተጠቅመው ንጹሕ ሰዎችን መግደልን ጨምሮ ሌሎች ብዙ ክፉ ነገሮችን አድርጓል።