am_tw/bible/names/ahab.md

760 B

አክዓብ

አክዓብ ከ 875-854 ዓቅክ ስሜናዊ የእስራኤል መንግሥት ላይ ነግሦ የነበረ በጣም ክፉ ንጉሥ ነው።

  • ንጉሥ አክዓብ ሐሰተኛ አማልክት እንዲያመለኩ የእስራኤል ሕዝብ ላይ ተፅዕኖ አደረገ።
  • ነብዩ ኤልያስ ከአክአብ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ እስራኤል እንዲፈጽሙ ስላደረገው ኅጢያት ቅጣት እንዲሆን ለሦስት ዓመት ተኩል ከባድ ድርቅ እንደሚሆን ነገረው።
  • አክአብና ሚስቱ ኤልዛቤል ሥልጣናቸውን ተጠቅመው ንጹሕ ሰዎችን መግደልን ጨምሮ ሌሎች ብዙ ክፉ ነገሮችን አድርጓል።