am_tw/bible/kt/tetrarch.md

799 B

የአራተኛው ክፍል ገዥ

የአራተኛው ክፍል ገዥ የሚባለው የሮም መንግሥትን የተወሰነ ክፍል በመግዛት ላይ ያለ ባለ ሥልጣንን ነው። እያንዳንዱ የአራተኛው ክፍል ገዥ ከሮም ንጉሥ ሥልጣን ሥር ነበር።

  • “የአራተኛው ክፍል ገዥ” የሚያመለክተው እያንዳንዱ ባለ ሥልጣን ከአራት ክፍሎች አንዱን የሚገዛ መሆኑን ነው።
  • እያንዳንዱ ክፍል አንድ ወይም ገሊላ ወይም ሰማርያ የተሰኙ ብዙ አውራጃዎችን ይሸፍናል።
  • “የአራተኛው ክፍል ገዥ” የሚለው፣ “ገዥ” ወይም፣ “አስተዳዳሪ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።