943 B
943 B
የእግዚአብሔር ልጅ፣ ልጁ፣ ልጅ(ወልድ)
“የእግዚአብሔር ልጅ” ሰው ሆኖ ወደ ዓለም የመጣውን ቃል ኢየሱስን ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ፣ “ልጁ” ተብሎም ይጠራል
- የእግዚአብሔር ልጅ የእግዚአብሔር ባሕርያት አሉት፤ እርሱ ፍጹም እግዚአብሔር ነው
- እግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድና እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሦስቱም በባሕርይ አንድ ናቸው
- ከሰው ልጆች በተለየ መልኩ የእግዚአብሔር ልጅ ለዘላለም ነበር
- በመጀመሪያ የእግዚአብሔር ልጅ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ዓለምን ፈጥሯል
- ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ በመሆኑ፣ አባቱን ይወዳል፤ ለአባቱም ይታዘዛል፤ አባቱም ይወደዋል