መቀደ፣ ቅድስና
መቀደስ፣ ቅዱስ ይሆን ዘንድ አንድን ነገር መለየት ማለት ነው። ቅድስና ቅዱስ የመሆን ሂደት ነው
- በብሉይ ኪዳን ዘመን አንዳንድ ሰዎችና አንዳንድ ነገሮች ይቀደሱ ወይም ለእግዚአብሔር አገልግሎት ይለዩ ነበር
- በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎችን እግዚአብሔር እንደሚቀድስ አዲስ ኪዳን ያስተምራል። ያም ማለት ቅዱስ ያደርጋቸዋል ለአገልግሎትም ይለያቸዋል ማለት ነው
- በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች በሚያደርጉት ቅዱስ ለመሆን ራሳቸውን እንዲለዩ ታዝዘዋል