1023 B
1023 B
በግ፣ የእግዚአብሔር በግ
በግ ጥቅጥቅ ያሉ ለሱፍ መሥሪያ የሚያገለግሉ ጠጉሮች ያሉት ባለ አራት እግር እንስሳ ሲሆን፣ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ይቀርባል። እርሱ ለሕዝቡ ኃጢአት መሥዋዕት ሆኖ በመሞቱ ኢየሱስ፣ “የእግዚአብሔር በግ” ተብሏል።
- በግ በቀላሉ የሚባዝን እንስሳ በመሆኑ ጥበቃና ክትትል ያስፈልገዋል። እግዚአብሔር የሰው ልጆችን በበጎች መስሎአቸዋል።
- ንጹሕና ጉድለት የሌለባቸው በጎችን ለእርሱ መሥዋዕት እንዲያቀርቡ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ተናግሮአል።
- ኢየሱስ ለሕዝቡ ኀጢአት ዕዳ ለመክፈል መሥዋዕት የሚሆን፣ “የእግዚአብሔር በግ” ተብሏል። እርሱ ምንም ኀጢአት የሌለበት በመሆኑ ፍጹምና ንጹሕ መሥዋዕት ነው።