10 lines
933 B
Markdown
10 lines
933 B
Markdown
# እስራኤል፣ እስራኤላውያን፣ የእስራኤል ሕዝብ
|
|
|
|
እስራኤል እግዚአብሔር ለያዕቆብ የሰጠው ስም ነው። እስራኤል፣ “ከእግዚአብሔር ጋር ታገለ” ማለት ነው።
|
|
|
|
* የያዕቆብ ዘሮች የእስራኤል ሕዝብ፣ ወይም እስራኤላውያን በመባል ታውቀዋል።
|
|
* እግዚአብሔር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ኪዳን አደረገ። እነርሱ የእርሱ የተመረጠ ሕዝብ ናቸው።
|
|
* እስራኤል የሕዝባቸው ስም ነው።
|
|
* የእስራኤል ሕዝብ ከአሥራ ሁለት ነገዶች የተገኘ ነው።
|
|
* ንጉሥ ሰሎሞን ከሞተ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ለሁለት መንግሥታት ተከፈለ፤ ደቡባዊው የይሁዳ መንግሥት ሲባል፣ ሰሜናዊው መንግሥት የእስራኤል መንግሥት ተባለ።
|