7 lines
393 B
Markdown
7 lines
393 B
Markdown
|
# የበደል መሥዋዕት
|
||
|
|
||
|
“በደል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኀጢአት ማድረግን ወይም ወንጀል መፈጸምን ነው።
|
||
|
|
||
|
* “መበደል” ግብረ ገባዊ ያልሆነ ነገር ማድረግ ማለትም በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ማለት ነው።
|
||
|
* “የበደል” ተቃራኒ፣ “ንጹሕነት” ነው።
|