11 lines
1.5 KiB
Markdown
11 lines
1.5 KiB
Markdown
|
# መቃባት፤የተቀባ
|
||
|
|
||
|
“መቀባት” የሚለው ቃል ሰውን ወይም አንድን ነገር በ ማሰብ ወይም ላይ ላይ ዘይት ማፍሰስ ማለት ነው፤አንዳንዴ ዘይቱ ከተለዩ ቅመሞች ጋር ስለሚቀላቀል በጣም ጣፋጭ መዕዛ ያለው ሽቶ ይሆናል፤ቃሉ ምሳሌያዊ በሆነ መንገድ መንፈስ ቅዱስ ሰው መምረጡንና ሃይል ማስታጠቁን ያመለክታል።
|
||
|
|
||
|
* በብሉይ ኪዳን ዘመን ለ የእግዚአብሔር እገልግሎት ሰዎችን ለመለየት ካህናት ነገስታትናነቢያት ዘይት ይቀቡ ነበር።
|
||
|
* እግዚአብሔርን ለማምለክና እርሱን ለማክበር የተለዩ መሆናቻውን ለማሳየት መሠዊያና መገናኛ ድን ዅኑን የመሳሰሉ ነገሮች ዘይት ይቀቡ ነበር፤
|
||
|
* በአዲስ ኪዳን የተመሙ ሰዎች እንዲፈወሱ ዘይት ይቀቡ ነበር፤እርሱም ማምልከዎን ለማሳየት አንዲት እየሱስን ጥሩ ሽታ ባለው ዘይት እንድ ቅባት አዲስ ኪዳን ሁለት ጊዜ
|
||
|
* እየሱስ ከሞተ በሃላ ዘይትና ቅመማ ቅመም በመቀባት ወዳጆችቹ ሥ ለቀብር አዘጋጁ፤
|
||
|
* የዕብራይስጡ መሲሕ እና የግሪኩ ክርስቶስ፥የተቀባ የሚል ትርጉም አላችው፤
|
||
|
* ነቢይ ሊቀ ካህንና ንጉሥ እንደሆነ፤የተመረጠውና የተቀባው መሲሑ እየሱስ ነው፤
|