8 lines
586 B
Markdown
8 lines
586 B
Markdown
|
# ጦር
|
||
|
|
||
|
ጦር በአንድ በኩል ሹል ብረት ያለው ሆኖ ጠላት ላይ የሚወረወር ረጅም እጀታ ያለው መሣሪያ ነው
|
||
|
|
||
|
* በጥንት ዘመን ጦር በጦርነት ጊዜ የተለመደ መሣሪያ ነበር። በአሁኑ ጊዜም ቢሆን የተለያዩ ወገኖች ይጠቀሙበታል
|
||
|
* ኢየሱስ መስቀል ላይ በነበረ ጊዜ ወታደሩ ጎኑን የወጋው በጦር ነበር
|
||
|
* አንዳንዴ ሰዎች ዓሣ ለመያዝ ወይም የሚበላ ሌላ እንስሳ ለመግደል ጦር ይወረውራሉ
|