9 lines
1.0 KiB
Markdown
9 lines
1.0 KiB
Markdown
|
# እርድ
|
||
|
|
||
|
ብዙውን ጊዜ “ጭፍጨፋ” በአንድ ጊዜ ብዙ እንስሳት ወይም ሰዎችን መግደል ወይም በአሰቃቂ ሁኔታ መግደል ነው። ማረድ በሚለው ቃል ከተጠቀምን ደግሞ ለመብል እንዲሆኑ ጥቂት እንስሳትን መግደልም ይሆናል
|
||
|
|
||
|
* አብርሃም ምድረ በዳ ውስጥ በነበረ ድንኳኑ ሦስት እንግዶች ተቀብሎ ነበር፤ ያማረውን ወይፈን አርደው ለእንግዶቹ መልካም ምግብ እንዲያዘጋጁ አገልጋዮቹን አዘዘ
|
||
|
* ቃሉን የማይከተሉትን ሁሉ እንዲገድሉ (እንዲጨፈጭፉ) እግዚአብሔር መልአኩን እንደላከ ነቢዩ ሕዝቅኤል አመልክቷል
|
||
|
* 1ሳሙኤል እግዚአብሔር ላይ በማመፃቸው 30,000 የሚሆኑ እስራኤላውያን በጠላቶቻቸው ስለተገደሉበት ጭፍጨፋ ይናገራል
|
||
|
* ይህ ቃል፣ “መግደል” ወይም፣ “ማረድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል
|