9 lines
1.1 KiB
Markdown
9 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# ፍጹም
|
|||
|
|
|||
|
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ፍጹም” የሚለው ቃል በክርስትና ሕይወታችን አስተዋዮችን በሳሎች ሆኖ መገኘትን ነው። አንዳንዴ “ፍጹም” የሚለው ቃል የተሟላና እንከን የሌለበት እስኪሆን ድረስ በክርስትና ሕይወት ማደግ ማለትም ይሆናል።
|
|||
|
|
|||
|
* አንድ ክርስቲያን ፍጹምና በሳል ሆነ ሲባል ታዛዥ፣ ኀጢአት የሌለው ሆነ ማለት ነው።
|
|||
|
* “ፍጹም” – “የተሟላ” ወይም፣ “ሙሉ” መሆን ማለትም ይሆናል።
|
|||
|
* በመከራ መጽናት፣ አማኙ ውስጥ ሙሉነትንና ብስለትን እንደሚያስገኝ አዲስ ኪዳን ውስጥ ያለው የያዕቆብ መልእክት ይናገራል።
|
|||
|
* ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስን ሲያጠኑና ለቃሉ ሲታዘዙ በባሕርያቸው ውስጥ ክርስቶስን እየመሰሉ ስለሚሄዱ በመንፈሳዊ ሕይወታቸው ሙሉና በሳሎች ይሆናሉ።
|