7 lines
481 B
Markdown
7 lines
481 B
Markdown
|
# እህል
|
||
|
|
||
|
ብዙውን ጊዜ፣ “እህል” የሚያመለክተው እንደ ስንዴ፣ ገብስ፣ በቆሎ፣ ማሽላ ወይም ሩዝን የመሳሰሉ ለምግብ የሚሆኑ እህል ዘሮችን ነው። አንዳንዴ ዘሩ ራሱን ያመለክታል።
|
||
|
|
||
|
* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዋናነት የተጠቀሱ እህሎች ስንዴና ገብስ ናቸው።
|
||
|
* የእህል ራስ እህሉ ያለበት የተክሉ አካል ነው።
|