am_tw/bible/other/fisherman.md

8 lines
809 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ዓሣ አጥማጆች
ዓሣ አጥማጆች ለመግብ የሚሆናቸውንና ሸጠው ገንዘብ የሚያገኙበትን ዓሣ ከባሕር የሚያጠምዱ ሰዎች ናቸው። አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ዓሣ አጥማጆች ዓሣ የሚያጠምዱት በመረብ አማካይነት ነበር።
* በኢየሱስ ከመጠራታቸው በፊት ጴጥሮስና ሌሎቹ ሐዋርያት ዓሣ ያጠምዱ ነበር።
* የእስራኤል ምድር የተለያዩ ባሕሮች ባሉበት ቦታ በመሆኑ ስለዓሣ እና ዓሣ አጥማጆች ብዙ ማጣቀሻዎች አሉት።
* ይህ ቃል፣ “ዓሣ የሚይዙ ሰዎች” ወይም፣ “ዓሣ በመያዝ ገንዘብ የሚያገኙ” ተብሎ መተርጎም ይችላል።