8 lines
1.1 KiB
Markdown
8 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# አባት፣ ጥንተ አባት
|
||
|
|
||
|
ቃል በቃል ከተወሰደ፣ “አባት” የአንድ ሰው ወንዱ ወላጅ ማለት ነው። ይህን ቃል በተመለከተ በርካታ ምሳሌያዊ አነጋገሮች አሉት።
|
||
|
|
||
|
* ብዙውን ጊዜ፣ “አባት” ወይም “ጥንተ አባት” የተሰኙ ቃሎች ጥቅም ላይ የሚውሉት በቀድሞ ዘመን የነበሩ ጥንታውያን ወላጆችን ለማማልከት ነው።
|
||
|
* “የ…አባት” የሚለው አገላለጽ የአንድ አገር መሪ ወይም መሥራችን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው። ለምሳሌ ዘፍጥረት 4 ላይ፣ “እርሱም በድንኳን ውስጥ ለሚቀመጡ ሁሉ አባት ነበር” ሲል፣ “ድንኳን ውስጥ ለመኖር የመጀመሪያ ለሆኑት ሕዝቦች ጎሳ መሪ” ማለት ሊሆን ይችላል።
|
||
|
* ሐዋርያው ጳውሎስ ወንጌልን በማካፈል ክርስቲያን እንዲሆኑ የረዳቸው ሰዎች “አባት” በማለት በምሳሌያዊ መልኩ ራሱን ይጠራል።
|