12 lines
1.1 KiB
Markdown
12 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# ጨለማ
|
|||
|
|
|||
|
ቃል በቃል፣ “ጨለማ” የብርሃን አለመኖር ማለት ነው። ይህ ቃል የተለያዩ ምሳሌያዊ ትርጕሞችም አሉት።
|
|||
|
|
|||
|
* እንደ ተዋጭ ዘይቤ፣ “ጨለማ” – “ርኵሰት” ወይም፣ “ክፉ” ወይም፣ “መንፈሳዊ ዕውርነት” ማለት ነው።
|
|||
|
* ማንኛውም ኀጢአትና ግብረ ገባዊ ብልሽትንም ሊያመለክት ይችላል።
|
|||
|
* “የጨለማ ግዛት” የሚለው አገላለጽ ክፉ የሆነውንና በሰይጣን የተገዛውን ሁሉ ያመለክታል።
|
|||
|
* “ጨለማ” የሞት ተለዋጭ ዘይቤ በምሆንም ያገለግላል።
|
|||
|
* እግዚአብሔርን የማያውቁ ሰዎች፣ “ጨለማ ውስጥ እየኖሩ ነው” ይባላል፤ ይህም የጽድቅ አኗኗርን መረዳት አይችሉም ማለት ነው።
|
|||
|
* እግዚአብሔር ብርሃን ነው (ጽድቅ) ጨለማም (ክፉ) በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም።
|
|||
|
* እግዚአብሔርን የሚንቁ ሰዎች የሚቀጡበት ቦታ አንዳንድ፣ “በውጭ ያለው ጨለማ” ይባላል።
|