8 lines
1012 B
Markdown
8 lines
1012 B
Markdown
|
# መቁረጥ
|
||
|
|
||
|
“መቁረጥ” የሚለው ቃል ማግለልን፣ ማስወገድን ወይም ከዋው ወገን መነጠልን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውል የነበረ ፈሊጣዊ ቃል ነው። ከኀጢአት የተነሣ በመልኮታዊ ፍርድ መገደልን ሊያመለክትም ይችላል።
|
||
|
|
||
|
* በብሉይ ኪዳን ዘመን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ማፍረስ ከእግዚአብሔር ሕዝብና ከእርሱ ፊት መቆረጥን ወይም መለየትን ያስከትል ነበር።
|
||
|
* እርሱን ባለማምለካቸውና ለእርሱ ባለ መታዘዛቸው እንዲሁም የእስራኤል ጠላት ከመሆናቸው የተነሣ እስራኤል ያልሆኑ ሰዎችን እንደሚቆርጥ እግዚአብሔር ተናግሮአል።
|
||
|
* መቁረጥ የሚለው ቃል እግዚአብሔር የወንግዙ ውሃ እንዳይወርድ ያደረገበትን ሁኔታ ለማመልከትም ጥቅም ላይ ውሏል።
|