11 lines
1.5 KiB
Markdown
11 lines
1.5 KiB
Markdown
|
# እስጢፋኖስ
|
||
|
|
||
|
እስጢፋኖስ የመጀመሪያው ክርስቲያን ሰማዕት ማለትም በኢየሱስ በማመኑ የተገደለ የመጀመሪያ ሰው በመሆኑ ይበልጥ ይታወቃል። ሕይወቱንና አሟሟቱን የሚያመለክት ዝርዝር ሐዋርያት ሥራ የተሰኘው መጽሐፍ ውስጥ ተጽፏል
|
||
|
|
||
|
* እስጢፋኖስ ለመበለቶች ምግብና ለሌሎች ክርስቲያኖች የሚያስፈልገውን በማደል ክርስቲያኖችን እንዲያገለግል በጥንት ቤተ ክርስቲያን የተመረጠ ሰው ነበር
|
||
|
* እግዚአብሔርንና የሙሴን ሕጎች ተሳድበሃል በማለት አይሁድ እስጢፋኖስን በሐሰት ከሰሱት
|
||
|
* እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ከነበረው ግንኙነት ታሪክ በመጀመር እስጢፋኖስ በድፍረት ስለ ኢየሱስ እውነቱን ተናገረ
|
||
|
* የአይሁድ መሪዎች በጣም ታቆጡ፤ እስጢፋኖስን ከከተማ ውጪ በድንጋይ ቀጥቅጠው ገደሉት
|
||
|
* እርሱ ሲገደል በኋላ ላይ ሐዋርያው ጳውሎስ የተባለው የጠርሴሱ ሳውል ይመለከት ነበር
|
||
|
* እስጢፋኖስ ከመሞቱ በፊት፣ “ጌታ ሆይ፣ ይህን ኅጢአት አትቁጠርባቸው” በማለት በተነገረው የመጨረሻ ቃሉ በሚገባ ይታወቃል፤ ይህን ማለቱ ለሌሎች የነበረውን ፍቅር ያመለክታል
|