8 lines
894 B
Markdown
8 lines
894 B
Markdown
|
# ስምዖን
|
||
|
|
||
|
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስምዖን የተባሉ ጥቂት ሰዎች ነበሩ
|
||
|
|
||
|
* ብሉይ ኪዳን ውስጥ የያዕቆብ (እስራኤል) እና የልያ ሁለተኛ ልጅ ስምዖን ይባል ነበር። የእርሱ ዘሮች ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆኗል።
|
||
|
* የስምዖን ነገድ የከነዓንን ደቡባዊ ጫፍ፣ ማለትም የይሁዳ ርስት ክፍል የነበረውን አካባቢ ይዞ ነበር
|
||
|
* ማርያምና ዮሴፍ ሕፃን ኢየሱስን ለእግዚአብሔር ለመስጠት ወደዚያ ባመጡት ጊዜ ስምዖን የሚባል ፃድቅ ሰው በኢየሩሳሌም ቤተመቅደስ ነበር ስምዖን ኢየሱስን ባረከ፤ የሰዎች ሁሉ አዳኝ የሚሆነውን መሲሕ በመስጠቱም እግዚአብሔርን አመሰገነ
|