10 lines
754 B
Markdown
10 lines
754 B
Markdown
|
# ሰናክሬም
|
||
|
|
||
|
ሰናክሬም ነነዌ ሀብታምና ተፈላጊ ከተማ እንድትሆን ታላቅ የአሦር ንጉሥ ነበር
|
||
|
|
||
|
* ንጉሥ ሰናክሬም ከባቢሎንና ከይሁዳ መንግሥት ባደረጋቸው ጦርነቶች ይታወቃል
|
||
|
* በጣም እብሪተኛና በያህዌ የተሳለቀ ንጉሥ ነበር
|
||
|
* በንጉሥ ሕዝቅያስና በነቢዩ ኢሳይያስ ዘመን ሰናክሬም ኢየሩሳሌምን አጠቃ
|
||
|
* ያህዌ የሰነክሬም ሰራዊት እንዲደመሰስ አደረገ
|
||
|
* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ያሉት መጽሐፈ ነገሥትና መጽሐፈ ዜና መዋዕል በአገዛዝ ዘመኑ ስላደረጋቸው አንዳንድ ነገሮች ያመለክታሉ
|