8 lines
461 B
Markdown
8 lines
461 B
Markdown
|
# ረባት
|
||
|
|
||
|
ረባት በጣም ጠቃሚ የአሞራውያን ከተማ ነበረች።
|
||
|
|
||
|
* ከአሞራውያን ጋር በተደረጉ ጦርነቶች ብዙ ጊዜ የተጠቃች ረባት ነበረች።
|
||
|
* የእስራኤል ንጉሥ ዳዊት መጨረሻ ላይ ካገኛቸው ድሎች አንዱ ረባትን መያዙ ነበር።
|
||
|
* ረባት በአሁኑ ዘመን ዮርዳኖስ አማን ከተማ ያለችበት ቦታ ላይ ነበረች።
|