10 lines
860 B
Markdown
10 lines
860 B
Markdown
|
# ጵርስቅላ
|
||
|
|
||
|
ጵርስቅላ ከባልዋ ከአቂላ ጋር በሐዋርያዊ ተልዕኮው ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር አብራ ትሠራ የነበረች የመጀመሪያው መቶኛ ዓመት አይሁዳዊት ክርስቲያን ነበረች።
|
||
|
|
||
|
* ጳውሎስ አቂላና ጵርስቅላን ያገኘው በቆሮንቶስ ነበር።
|
||
|
* አቂላና ጵርስቅላ ለጊዜው በሮም ኖረዋል።
|
||
|
* ባልና ሚስቱ ከጳውሎስ ጋር ድንኳን ይሰፉ ነበር፤ በሐዋርያዊ ሥራውም ይረዱት ነበር።
|
||
|
* አቂላና ጵርስቅላ የጳውሎስ ረዳቶች መሆናቸው አዲስ ኪዳን ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሷል።
|
||
|
* ጵርስቅላ በጥንት ቤተ ክርስቲያን የነበረች ሴት መምህር መሆንዋ እንደ ምሳሌ ይጠቀሳል።
|