7 lines
1.0 KiB
Markdown
7 lines
1.0 KiB
Markdown
|
# የእስራኤል መንግሥት
|
||
|
|
||
|
ንጉሥ ሰሎሞን ከሞተ በኋላ እስራኤላውያን በሁለት መንግሥታት ተከፈሉ። የእስራኤል መንግሥት አሥሩን ነገዶች የያዘው ሰሜናዊ መንግሥት ነበር።
|
||
|
|
||
|
* የእስራኤል መንግሥት ንጉሦች ሁሉ ክፉዎች ነበር። ሕዝቡ በኢየሩሳሌም ባለው ቤተ መቅደስ ማምለኩን እንዲተዉና ከዚያ ጣዖቶችንና ሐሰተኛ አማልክትን እንዲያመልኩ አሳምነውት ነበር። የኋላ ኋላ እንዲያጠቓችውና ብዙውን ሕዝብ እንዲማርኩ እግዚአብሔር እሦራውያንን ላከ።
|
||
|
* አሦራውያን በእስራኤል መንግሥት ከቀሩት ጥቂቶች ጋር አብረው እንዲኖሩ የሌላ አገር ሰዎችን ወደዚያ አመጡ። እነዚህ የሌላ አገር ሰዎች ከእስራኤላውያን ጋር ተጋብተው፣ ሳምራውያን የተባሉት ወገኖች ተገኙ።
|