9 lines
731 B
Markdown
9 lines
731 B
Markdown
|
# ኢሳይያስ
|
||
|
|
||
|
ኢሳይያስ የእግዚአብሔር ነቢይ ነበር።
|
||
|
|
||
|
* ኢሳይያስ እርሱ በሕይወት እያለ የተፈጸሙ እስራኤልን የሚመለከቱ ብዙ ትንቢቶች ተናግሮአል።
|
||
|
* በተለይ ደግም ኢሳይያስ ከ700 ዓመት በኋላ ኢየሱስ በዚህ ምድር በነበረ ጊዜ በተፈጸሙት መሲሑን አስመልክቶ በተናገራቸው ትንቢቶቹ ይታወቃል።
|
||
|
* መሲሑን በተመለከተ ለሰዎች ለማስተማር ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ የኢሳይያስን ትንቢቶች ጠቅሰዋል።
|
||
|
* ትንቢተ ኢሳይያስ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዋነኛ መጻሕፍት አንዱ ነው።
|