8 lines
765 B
Markdown
8 lines
765 B
Markdown
|
# አስቀሎና
|
||
|
|
||
|
በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን አስቀሎና ሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ የምትገኝ ዋና የፍልስጥኤማውያን ከተማ ነበርች። ዛሬም እስራኤል ውስጥ ትገኛለች።
|
||
|
|
||
|
* ከአሽዶድ፥ ከአቃሮን፥ ከጋት እና ጋዛ ጋር አስቀሎና ከአምስቱ ጠቃሚ የፍልስጥኤማውያን ከተሞች አንዷ ነበረች
|
||
|
* ምንም እንኳ የይሁድ መንግሥት ተራራማውን አገሩን መያዝ ቢችልም፥ እስራኤላውያን ሙሉ በሙሉ የአስቀሎናን ሰዎች ድል አላደረጉም
|
||
|
* አስቀሎና በመቶ ለሚቆጠሩ ዓመታቶች በፍልስጥኤማውያን እንደተያዘች ቆየች።
|