9 lines
1.0 KiB
Markdown
9 lines
1.0 KiB
Markdown
|
# አሳፍ
|
||
|
|
||
|
አሳፍ ሌዋዊ ካህን ሲሆን፥ ለንጉሥ ዳዊት መዝሙሮች ሙዚቃ ያዘጋጀ ጥሩ ስጦታ ያለው ሙዚቀኛ ነበር። አሳፍ የራሱን መዝሙሮችም ጽፎአል
|
||
|
|
||
|
* በቤተ መቅደሱ አምልኮ ዝማሬ ከሚያቀርቡ ሦስት ሙዚቀኞች አንዱ እንዲሆን አሳፍ በንጉሥ ዳዊት ተሹሞ ነበር። ከእነዚህም መዝሙሮች አንዳንዶቹ ትንቢት ነበሩ
|
||
|
* አሳፍ ልጆቹን-------------- ነበር፤ ይህንኑ ኅላፊነት በመፈጸም ቤተመቅደሱ ውስጥ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ይጫወቱና ትንቢት ይናገሩ ነበር
|
||
|
* ከሙዚቃ መሣሪያዎቹ ጥቂቱ ዋሽንት፥ በገና፥ መለከትና ጽናጽል ነበሩ።
|
||
|
* መዝሙር 50 እና እንዲሁም 73-85 ያሉት መዝሙሮች የአሳፍ እንደሆኑ ይነገራል። ምናልባትም ከእነዚህ መዝሙሮች አንዳንዶቹ በእርሱ ቤተሰቦች ተጽፈው ይሆናል
|