7 lines
683 B
Markdown
7 lines
683 B
Markdown
|
# እንድርያስ
|
||
|
|
||
|
* እንድርያስ ደቀ መዛሙርቱ እንደሆኑ እየሱስ ከመረጣቸው አሥራ ሁለት ሰዎች አንዱ ነበር(በኋላ ሐዋርያት የተባሉት)።
|
||
|
* የእንድርያስ ወንድም ስምዖን ጴጥሮስ ይባል ነበር፤ሁለቱም ዓሣ አጥማጆች ነበሩ።
|
||
|
* ደቀ መዛሙርቱ እንደሆኑ እየሱስ በጠራቸው ጊዜ ጴጥሮስና እንድርያስ በገሊላ ባሕር ዓሣ እያጥጠመዱ ነበር፤
|
||
|
* ጴጥሮስና እንድርያስ ከእየሱስ ጋር ከመገንኛተቸው በፊት ያአጥማቂው የዮሐንስ ደቀመዛሙርት ነበሩ።
|