9 lines
731 B
Markdown
9 lines
731 B
Markdown
|
# ማምለክ፣ መስገድ
|
||
|
|
||
|
“ማምለክ፣ መስገድ” እግዚአብሔርን ማክበር፣ ማመስገንና ለእርሱ መታዘዝ ማለት ነው።
|
||
|
|
||
|
* ቃል በቃል ከተወሰደ፣ “በጣም ማጎንበስ” ወይም፣ በትሕትና እርሱን ለማክበር እፊቱ መደፋት ማለት ነው።
|
||
|
* እርሱን በማመስገንና በመታዘዝ እርሱን ስናገለግልና ስናከብር እግዚአብሔርን ማክበራችን ነው።
|
||
|
* እስራኤላውያን እግዚአብሔርን ሲያመልኩ አብዛኛውን ጊዜ መሠዊያው ላይ መሥዋዕት ያቀርቡ ነበር።
|
||
|
* አንዳንዶች ሐሰተኛ አማልክት ያመልካሉ።
|