am_tw/bible/kt/sonsofgod.md

9 lines
1.3 KiB
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# የእግዚአብሔር ልጆች
“የእግዚአብሔር ልጆች” በርካታ ትርጉሞች ያሉት ምሳሌያዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል
* አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “የእግዚአብሔር ልጆች” በኢየሱስ የሚያምኑትን ሁሉ የሚመለከት ሲሆን፣ ወንዶችንም ሆነ ሴቶችን ስለሚያጠቃልል፣ ብዙ ጊዜ፣ “የእግዚአብሔር ልጆች” ተብሎ ተተርጉሞአል
* ይህ ቃል አንድ ልጅ ልጅ መሆን ከሚያስገኘው መብት ሁሉ ጋር ተያይዞ በአባትና በልጅ መካከል መቀራረብ ከእግዚአብሔር ጋር መቀራረብን ያመለክታል
* ዘፍጥረት 6 ላይ ያለውን፣ “የእግዚአብሔር ልጆች” የሚለውን አንዳንዶች የወደቁ መላእክትን ማለትም ክፉ መናፍስትን ወይም አጋንንትን እንደሚያመለክት ተርጉመውታል። ሌሎች ደግሞ ኅይለኛ ፖለቲካዊ ሥልጣን የነበራቸው ገዦችን ወይም የሴት ዘሮችን እንደሚያመለክት ያስባሉ
* “የእግዚአብሔር ልጅ” የሚለው ብቸኛ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስን ከሚያመለክተው የተለየ ነው