7 lines
847 B
Markdown
7 lines
847 B
Markdown
|
# ቤዛ
|
||
|
|
||
|
“ቤዛ” የሚለው ቃል በምርኮ የተያዘ ሰውን ለማስለቀቅ እንዲከፈል የተጠየቀ ገንዘብ ወይም ሌላ ነገር ያመለክታል።
|
||
|
|
||
|
* “ቤዛ መሆን” በባርነት ወይም በእስር ያለ ሰውን ነጻ ለማድረግ መክፈል ወይም ራስን መሥዋዕት ማድረግ ማለት ነው። ይህም፣ መልሶ መግዛት” ማለት ሲሆን፣ “መዋጀት” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጕም አለው።
|
||
|
* ኀጢአተኞችን ከኀጢአት ባርነት ነጻ ለማውጣት ቤዛ ለመሆን ኢየሱስ ራሱን ለሞት አሳልፎ ሰጠ። ለኀጢአታቸው ዋጋ በመክፈል እግዚአብሔር ሕዝቡን የመግዛቱ ተግባር በመጽሐፍ ቅዱስ “ቤዛነት” ይባላል።
|