8 lines
885 B
Markdown
8 lines
885 B
Markdown
|
# ጴንጠቆስጤ (በዓለ ሃምሳ)፣ የሳምንቶች በዓል
|
||
|
|
||
|
በዓለ ሃምሳ ከፋሲካ ሃምሳ ቀን በኋላ የሚከበረው የአይሁድ በዓል ግሪክኛ ስም ነው።
|
||
|
|
||
|
* የጴንጠቆስጤ ቀን የሳምንቶች በዓል የመጀመሪያው ቀን ነበር።
|
||
|
* የሳምንቶች በዓል የሚከበረው የመከር ጊዜ ማብቂያን ለማሰብ ነው። በሙሴ በኩል እግዚአብሔር ሕጉን ለእስራኤላውያን በመጀመሪያ መስጠቱ የሚታሰብበት ጊዜ ነው።
|
||
|
* ኢየሱስ ከሞት ከተነሣና ወደ ሰማይ ከተመለሰ በኋላ እግዚአብሔር በኢየሱስ ተከታዮች ላይ መንፈስ ቅዱስን ያፈሰሰው በዚህ ቀን በመሆኑ የጰንጠቆስጤ ቀን በአዲስ ኪዳን የተለየ ግምት ይሰጠዋል።
|