8 lines
556 B
Markdown
8 lines
556 B
Markdown
|
# ከርቤ
|
||
|
|
||
|
ከርቤ ከተለየ ዐይነት ዛፍ ሙጫ የሚዘጋጅ ቅመም ነው።
|
||
|
|
||
|
* የሞተ ሰው አካልን ለቀብር ለማዘጋጀት ከሬ እንደ ዕጣን፣ ሽቱና ጣፋጭ መዓዛ ያለው ቅመም ያገለግል ነበር።
|
||
|
* ከርቤ ጠቢባኑ ኢየሱስ በተወለደ ጊዜ ካቀረቡለት ስጦታዎች አንዱ ነበር።
|
||
|
* ኢየሱስ በተሰቀለ ጊዜ ስቃዩን ለማስታገሥ ከወይን ጋር የተቀላቀለ ከርቤ እንዲጠጣ ሰጥተውት ነበር።
|