7 lines
538 B
Markdown
7 lines
538 B
Markdown
|
# ጌታ፣ አዛዥ፣ አለቃ
|
||
|
|
||
|
“ጌታ” የሚለው ቃል ሰዎች ላይ ባለቤትነት ወይም ሥልጣን ያለውን ሰው ያመለክታል።
|
||
|
|
||
|
* አንዳንዴ ቃሉ ኢየሱስን ወይም ባሪያ አሳዳሪ ሰውን ለማመልከት ሲፈልግ፣ “አዛዥ” ተብሎ ይተረጎማል።
|
||
|
* ከፍ ያለ የሥልጣን ደረጃ ያለውን ሰው በጨዋነት በሚጠራበት ዐውስ ውስጥ አንዳንድ ትርጕሞች “አለቃ” በሚል ተርጉመውታል።
|