am_tq/1co/01/07.md

8 lines
416 B
Markdown

# የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ያልጐደለባት ምንድነው?
መንፈሳዊ ስጦታ አልጐደለባትም፡፡
# እግዚአብሔር የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያንን እስከ መጨረሻው የሚያጸናው ለምንድነው?
ይህን የሚያደርገው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ ነው፡፡