ዳዊት ንስሃ በማይገባ ሰው ውስጥ ያለውን ክፋት እንዴት ይግልጸዋል?
እርሱም በክፋት የተሞላ እንደ ነፍሰ ጡር የሚጎዱ እቅዶችን የፀነሰ የሚጎዱ ውሸቶችንም ይወልዳል ብሎ ዳዊት ገለጸው። [7:14]
ጉድጓድ የሚቆፍር ክፉ ሰው ምን ይሆናል?
እርሱም ወደ ቆፈረው ጉድጓድ ውስጥ ይወድቃል። [7:15]
በክፉ ሰው የጥፋት ዕቅድ ምን ይደርስበታል?
ዕቅዶቹ ወደ ራሱ ይመለሳሉ ግፍም በራሱ ላይ ይመጣል። [7:16]