12 lines
625 B
Markdown
12 lines
625 B
Markdown
|
# ዳዊት ንስሃ በማይገባ ሰው ውስጥ ያለውን ክፋት እንዴት ይግልጸዋል?
|
||
|
|
||
|
እርሱም በክፋት የተሞላ እንደ ነፍሰ ጡር የሚጎዱ እቅዶችን የፀነሰ የሚጎዱ ውሸቶችንም ይወልዳል ብሎ ዳዊት ገለጸው። [7:14]
|
||
|
|
||
|
# ጉድጓድ የሚቆፍር ክፉ ሰው ምን ይሆናል?
|
||
|
|
||
|
እርሱም ወደ ቆፈረው ጉድጓድ ውስጥ ይወድቃል። [7:15]
|
||
|
|
||
|
# በክፉ ሰው የጥፋት ዕቅድ ምን ይደርስበታል?
|
||
|
|
||
|
ዕቅዶቹ ወደ ራሱ ይመለሳሉ ግፍም በራሱ ላይ ይመጣል። [7:16]
|