በለዓም ለባላቅ ለእርሱ ሰባት መሰዊያዎች እንዲሰራለት እና ሰባት በሬዎች እና ሰባት አውራ በጎች እንዲያዘጋጅለት ነገረው፡፡
ባላቅ በለዓም እንደጠየቀው አደረገ፣ እናም ለእያንዳንዱ መሰዊያ አንድ በሬ እና አንድ አውራ በግ አቅቡ፡፡