8 lines
534 B
Markdown
8 lines
534 B
Markdown
|
# ነብዩ በለዓም ለንጉሱ ባላቅ ምን እንዲያደርግ ነገረው?
|
||
|
|
||
|
በለዓም ለባላቅ ለእርሱ ሰባት መሰዊያዎች እንዲሰራለት እና ሰባት በሬዎች እና ሰባት አውራ በጎች እንዲያዘጋጅለት ነገረው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ባላቅ ለበለዓም ጥያቄ ምን ምላሽ ሰጠ?
|
||
|
|
||
|
ባላቅ በለዓም እንደጠየቀው አደረገ፣ እናም ለእያንዳንዱ መሰዊያ አንድ በሬ እና አንድ አውራ በግ አቅቡ፡፡
|