am_tq/mat/27/11.md

991 B

ጲላጦስ ኢየሱስን የጠየቀው ጥያቄ ምን ነበር፣ የኢየሱስስ መልስ ምን ነበር?

ጲላጦስ ኢየሱስን የጠየቀው እርሱ የአይሁድ ንጉሥ እንደሆነ ሲሆን፣ ኢየሱስ የመለሰው “አንተ እንዳልከው ነው” የሚል ነበር። [27:11]

ለሊቀ ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ ውንጀላዎች ሁሉ ኢየሱስ የሰጠው ምላሽ ምን ነበር?

ኢየሱስ አንዲትም ቃል እንኳን አልመለሰለትም። [27:12]

ለሊቀ ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ ውንጀላዎች ሁሉ ኢየሱስ የሰጠው ምላሽ ምን ነበር?

ኢየሱስ አንዲትም ቃል እንኳን አልመለሰለትም። [27:13]

ለሊቀ ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ ውንጀላዎች ሁሉ ኢየሱስ የሰጠው ምላሽ ምን ነበር?

ኢየሱስ አንዲትም ቃል እንኳን አልመለሰለትም። [27:14]