am_tq/mat/21/43.md

363 B

ኢየሱስ በጠቀሰው የቅዱሳት መጻሐፍት ክፍል መሠረት፣ ምን እንደሚሆን ኢየሱስ ተናገረ?

የእግዚአብሔር መንግሥት ከሊቀ ካህናት እና ፈሪሳውያን እንደሚወሰድ፣ ከዚያም ፍሬ ለሚያፈሩ ሕዝቦች እንደሚሰጥ ኢየሱስ ተናገረ። [21:43]